Professional Documents
Culture Documents
1
2
3
4
መግቢያ
አንደሚታወቀው ጥቅምት 6 በየአመቱ የሰንደቅ አላማ ቀን እንደሚከበር የሚታወቅ ነው፡፡ በዚህም
መሰረት ለ10ኛ ግዜ የሚከበረውን የሰንደቅ ኣላማ ቀን ”ራይ ሰንቀናል ለላቀ ድል ተነስተናል” በሚል
መሪ ቃል የሚከበረውን በዓል በሲዳሃ ፋጌ እን/ሃይ/ማ/ፕሮጀክቱ የሚገኙ አባላቶች እለቱን በደመቀ
ሁኔታ አክብረውት ውለዋል፡፡ ለባዓሉ ማድመቂያ የሚሆኑ ሰንደቅ አላማ ከአካባቢው በመግዛት
ሰንደቃችን ከፍ ብሎ እንዲወለበለብ ማድረግ ተችላል፡፡
1ኛ/ በፅሁፍ ላይ እንደተነበበልን ስንደቅ ዓላማችን አባቶቻችን ከፍተኛ የሆነ ተጋድሎ አድረገው
ሉዓላዊነታ የተከበረች አገር አስረከበውናል በዚህም መሰረት እኛም ለቀጣይ ለተውልድ
ተመሳሳይ ነገር ማድረግ ይገባናል
2ኛ/ መከላከያ ሰራዊታችን በአለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተግባር ላይ እፈፀመ ያለውን ስራ
ከፍተኛ መሆኑ ግልፅ ነው ፡፡ በዚህም ተግባሩ ባንድራችን ከፍ ብሎ ሲውለበለብ ማየት ከፍተኛ
የሆነ ኩራት ይሰማናል
3ኛ/ መሪዎቻችን በአለም አቀፍ መድረክ ላይ ለመመረፀጥ መብቃታቸው አገራችን
እየተከተለች ያለውን ፖሊሲ ማሳያ ነው በዚህም ታላቅ ኩራት ይሰማናል
4ኛ/ ሰንደቅ አላማችን የያዘው መልዕክት የህዝቦች፤የሀይማኖቶች እኩልነት የሚገልፅበት
በመሆኑ ሁላችንም ይህን በዓል ስናክብር ታላቅ ኩራት ይሰማናል
5ኛ/ የሰንደቅ አላማ ቀንን ስናከብር ሁላችንም ልናስባቸው የሚገቡ ጉዳዮች አሉ እነሱም ይህን
ታሪከ ላቆዩለን የታሪከ አባቶች ትለቅ ኩራት ይሰማናል
6ኛ/ ሰንደቅ አላማችን በተለያየ መድረክ ላይ ከፍ ብሎ ሲውለበለብ ማየት ከምንም በላይ
የሚያስደስት በመሆኑ ሁላችንም በተሰማራንበት የሞያ ዘርፍ ድርሻችንን ተወጥተን የአገራችን
መለያ ከፍ እንዲል እናደርጋለን
7ኛ/ ሁላችንም በዚህ በዓል የታደምን የባንድራውን ትርጉም በውሰጣችን ልናስገባው ይገባል
የሚሉ መሳሰሉትን ሃሳቦች ሰንዝረዋል፡፡ ሌላው የበዓሉ ማድመቂያ የነበረው የጥያቄና መልስ
ውድድር ማካሄድ ነበር በዚህም መሰረት የተዘጋጀውን የጥያቄና መልስ ፕሮግራም 3
ተወዳዳሪዎችን ከአባላቱ በመምረጥ ዳኞችን በመሰየም ለእያንዳነዱ ተወዳዳሪ 5 ጥያቄዎችን
በማቅረብ የዕለቱን ውድድር ማካሄድ ተችላል ለአሸናፊዎችም 1ኛ ለወጣው የ50 ብር 2ኛ
ለወጣው 25 ብር 3ኛ ለወጣው 15 ብር የሞባይ ካርድ ሽልማት ለተወዳዳሪዎች ሽልማት
ተበርክቶላቸዋል፡፡ከዚህ የሽልማት ስነስራዓት ቡኃላ የበዓሉን የመዝጊያ ንግር የፕሮጀክቱ ስራ
አስኪያጅ በማድግ የዕለቱን በዓል ፕሮግራም ፈፅመዋል፡፡
ስራ ላይ ያውላል፤
3.3 ዘመናዊ የማቴሪያል ፍላጎት መወሰኛ ስልቶች መሰረት በማድረግ የግዢ ፍላጎቶችን
መሆናቸውን ይከታተላል፤
ይከታተላል፤
ሰራተኛ አዋጅና ከዋነው መስሪያ ቤት የሚተላለፉ የሰው ሃብት ስራ አመራር መመሪያዎችን ተፈፃሚ
ያቅዳል፤ያደራጃል፤ይመራል፤ያስተባብራል፤የቆጣጠራል፤
ያስፈፅማል፤
አፈጻጸሙን ያስተባብራል፤ይቆጣጠራል፤
በዝውውር ያሟላል
3.5 የፕሮጀክቱን የሰው ሃይል ፍላጎት የማሟላት ስራዎችን በቅርብ ይመራል፤ያስተባብራል፤
ይቆጣጠራል፤
3.6 የፕሮጀክቱን የሰው ሃይል መረጃ እና የሰራተኞች የግል ማህደር እና ሌሎች ሪከርዶች
ያረጋግጣል፤
ያረጋግጣል
3.14 የፕሮጀክቱን መዋቅር ማሻሻያ፤የስራ ዝርዝር አዘገጃጀትና ስራና ሰራተኛን ለማገናኘት
1.የስራ መደቡ
ያስተባብራል፤ይቆጣጠራል፤
ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
3.3 የፕሮጀከቱን የስራ ዘርፎች በማስተባብር የፋይናንስ ዕቅድና በጀት ወጪዎችን ያዘጋጃል፤
ይቆጣጠራል
3.10 የፕሮጀክቱ ንብረቶች በፋይናንስ ደንብና ስራዓት መሰረት ተመዝግበው መያዛቸውን፤
ይከታተላል
እርምጃዎችን ይወስዳል፡
3.15 የጥሬ ገንዘብና የባንክ ሁኔታን በየግዜው እየመረመረ የድርጅቱ ገንዘብ እንዲታወቅ ያደርጋል፤
ያረጋግጣል፤
ይቆጣጠራል፤
3.2 የፕሮጀክቱን የነጠላና ጠቅላላ ወጪ ለማስላት የሚያስችል የአሰራር ስልት ይቀይሳል፤
3.4 በስታንዳርድ ኮስትና በትክክለኛ ዋጋ መካከል የጎላ ልዩነት ከታየ የማስተካከያ እርምጃ
እንዲወሰድ ያቀርባል
ራል፤ያረጋግጣል
ያከናናል፡፡
1.የስራ መደቡ
1.1 መጠሪያ፡-ኮስትና በጀት አካውንታንት
ወጪዎችን በደመወዝ መክፈያ ሊስት መሰረት ቀጥተኛ ያልሆነ ወጪን ለይቶ በሂሳብ
ዝርዝሮችን ያዘጋጃል፤
ያረጋግጣል፤
ልዩነት ያነፃፅራል፤ይተነትናል፤
3.9 ዓመታዊ የንብረት ቆጠራ ላይ ይሳተፋል፤
ያረጋግጣል
ያከናውናል፡፡
1.የስራ መደቡ
ያዘጋጃል፡፡
ይቆጣጠራ፤
3.2 የባንክ ክፍያ ቫውቸሮችን በሂሳብ መመሪያ መሰረት በትክክለኛው የውጪ አርእስት
3.3 ክፍያ ከመፈጸሙ በፊት የክፍያውን ተገቢነት በማረጋገጥ ለቅረብ ሃላፊው ያቀርባል፤
ያረጋግጣል፤
3.4 የፕሮጀክቱን የገንዘብ ሁኔታ በተመለከተ የሂሳብ መግለጫ በየወቅቱ በማዘጋጀት በየወቅቱ
ይቆጣጠራል፤
ያረጋግጣል፤
ያደርጋል
3.8 የቋሚ ንብረት መዝገብና የእርጅና ቅናሽ በመመሪያው መሰረት መዘጋጀቱን ያረጋግጣል፤
3.9 የጥቃቅን ወጪ ክፍያዎች ሂሳብ ሰራተኛ ሰነዱን በጭ አርእስት ቁጥር በመስጠት በመልክ
መቀመጣቸው ያረጋግጣል፤
3.13 የጠቅላላ ሂሳብን የስራ እንቅስቃሴ አስመልክቶ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል በስሩ
1.የስራ መደቡ
3.2 ከስራ ክፍሉ ወደ ሌሎች መላክ የሚገባቸውን የሂሳብ ሰነዶች በወቅቱ ይልካል፤ወደ ስራ ክፍሉ
3.3 የደመወዝ ሊስት ከተዘጋጀ በኋለ ከደመወዝ መቀነስ የሚገባቸውን የስራ ግብር፤የጡረታ
ይመራል፤ያረጋግጣል፤
3.5 የክፍያ ጥያቄዎች በውል መሰረት መሆናቸውንና አስፈላጊ የክፍያ ደጋፊ ሰነዶች ()
3.7 በደረሰኝ የሚሰበሰብ ገንዘብ ደረሰኙ ተከታታይ መሆኑንና በተሰበሰበ ማግስት ተጠቃሎ ባንክ
ያዘጋጃል፤
3.12 የቋሚ ንብረት መዝገብና የእርጅና ቅናሽ በመመሪያው መሰረት ያዘጋጃል፤በቆጠራ የሚገኘው
3.13 የፕሮጀክቱን የስራ አፈፃፀምና የፋይናንስ አቋም እንዲሁም ሌሎች መግለጫዎች () ከሌሎች
3.14 ሌሎች የስራ ክፍሉ የሂሳብ ሰራተኞች በተለያዪ ምክናያቶች በስራ ቦታቸው በማይገኙበት
3.16 የውስጥና የውጭ ኦዲተሮች ለሚያድርጉት የሂሳብ ምርመራ አስፈላጊው መረጃ መቅረቡን
ይከታተላል፤መዛግብቱን ያስመረምራል፤
የፕሮጀክቱን የአጭርና የረጅምና የመካከለኛ ጊዜ እቅድ ዝግጅት የጥሬ እቃ የሰው ሃይልና ሌሎች
አስፈላጊ፤መረጃዎችን ማጠናከርነ፤መተንተን፤ማጠቃለል፤ፕሮጀክቱን
3.1 በሚሰጠው መመሪያ መሰረት የፕሮጀክቱን የኦፕሬሽን እቅድና የአፈጻጸም ፕሮግራም ያዘጋጃል፤
ያጠናክራል
ይተነትናል፤ያጠናክራል፤ሪፖርት ያቀርባል፤
ያቀርባል፤
3.6 ለፕሮጀክቱ ስራ በቀጥታና በተዘዋዋሪ መንገድ በስራ ላይ የዋለውን የጥሬ እቃ፤የመሳሪያና የሰው
3.9 የፕሮጀክቱን ልየ ልዩ የስራ ክፈሎች የስራ እቅድና የስራ አፈጻጸም ይከታተላል፤እንደ አስፈላጊነቱ
ሪፖርት ማቅረብ
እንዳይደርስባቸው ይከላከላል፤
3.4 የጥበቃ ሰራተኞችና የስራ ሰዓት ሪኮርዶችን ያጣራል፤ያረጋግጣል፤በወጣው የፈረቃ
3.6 ከስራ ሰዓት በኋላ የቢሮ መብራት መጥፋቱን፤መስኮቶችና ቢሮዎች መቆለፋቸውንና የዉሃ
ያዘጋጃል
3. የስራ መደቡ ዝርዝር ተግባራትና ኃላፊነቶች
መዘጋጀታቸውን ይቆጣጠራል፤
ያረጋግጣል፤
ይቆጣጠራል
3.6 ንብረት ክፍል ውስጥ የማይፈለጉና እቅስቃሴ የሌላቸው እቃዎችና መሳሪያዎች በአይነታቸው
3.8 ቋሚና አላቂ እቃዎች ቀልጣፋና ኢኮኒሚያዊ በሆነ መንገድ በተገቢው መንገድ በተገቢው ቦታ
3.9 አመታዊ ቆጠራ ያስቆጥራል፤በስራ ክፍሉ ይዞታ የንብረት ቆጠራ በሚደረግ ወቅት ለሚከሰተው
መጥፋታቸውን ይቆጣጠራል፤
3.11 በየእለቱ የተሰራበትን ሰነድ ኮፒ በሰነድ ስርጭት መመሪያ መሰረት ለሚመለከተው በወቅቱ
እንዲደርስ ያደርጋል፤
1.የስራ መደቡ
በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሰረት የማአከላዊ ጋራጁን የመሳሪያዎችና እቃዎች ጥገና ስራዎችን
መከናወኑን ይቆጣጠራል፤ያረጋግጣል፤
ያስተባብራል፤ይቆጣጠራል፤
ይቆጣጠራል፤
3.3 በስራ ክፍሉ ውስጥ የተቀናጀ የስራ አመራር ስርዓት እነዲተገበር ያደርጋል፤አፈፃፀሙንም
ይከታተላል፤ይቆጣጠራል፤ይመግማል፤
3.4 የጥገና ፕሮግራም ያወጣል ለጥገና ስራው የሚያስፈልጉ የሰው ሃይልና የመሳሪያዎች
መከናወኑን ይቆጣጠራል፤
መሆናቸውን ይከታተላል፤ያረጋግጣል
ያዘጋጃል፤
3.10 የመለዋወጫ ዕቃዎች ገበያ ላይ የማይገኙ መሆኑ ሲረጋገጥ ንድፍ በማውጣት ሞዶፊክ
ይቆጣጠራል፤
3.12 በስራ ክፍሉ ስለተከናወኑ ስራዎች ስለአጋጠሙ ችግሮችና ስለተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
የተፈፀመባቸውን ይከታተላል፡፡
3.1 በሚሰጠው መመሪያና የስራ ትዕዛዝ መሰረት የድርጅቱን የአካባቢ የእቃና የአገልግሎት ግዢ
ስራዎችን ያስፈፅማል፤
3.2 የፕሮጀክቱን የስራ ዘርፎች የእቃ ፍላጎት መሰረት በማድረግ የእቃ ግዢ ጥያቄ ያቀርባል፤የግዢ
3.8 የግዢና የሽያጭ ስራዎችን ክንውን የሚመለከቱ ሪፖርቶችን እያዘጋጀ በወቅቱ ያቀርባል፤
1.የስራ መደቡ
ይይዛል፤
3.2 የኮምፒዩተር ኦፕረሽን አገልግሎት ተግባር በአግባቡ እንዲካሄድ ቅድመ ኮምፒዩተር ስልጠና
ይሰጣል፤ኦፕሬሽኑን ይከታተላል፤ይገመግማል፤ይቆጣጠራል፤
ያስተካክላል፤
ያደርጋል፡፡
3.6 አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ለፕሮጀክቱ የስራ ሃላፊዎችና ሰራተኞች የኮምፒውተር ኦፕሬሽን ስልጠና
ይሰጣል፤
ያደርጋል፤
3.13 ኮምፒውተር በሚንቀሳቀስበት ወቅት እክል ካጋጠመ ወይም ከቆመ ማኑዋል በመጠቀም